እግዚአብሔር ውለታ ሊውልልህ ሲፈልግ ሰዎች በማያወቁት ሸለቆ ያሳልፍሃል። ወንድሞችህ በጭካኔ አንተን ገፍትረውህ የጣሉበትን ጉድጓድ ጥልቀቱን እንኳን አያውቁትም ።



አዲሱን ኪዳን ከእርሱ ጋር አድርጉ። ዓለም እረፍት አልሰጠችኝም ፣ ብዙ አይነት ሃሳቦችን እና እምነቶችን እከተላለሁ ከሞት በኋላ ግን የት እንደምሄድ አላውቅም እያላችሁ የሞታችሁን ቀን በፍርሃት እያሰባችሁ ምትኖሩ ፣ ከሞት በኋላ የእግዚአብሔር እቅፍ ሳይሆን ሲዖል የሚታያችሁ ፣ እያደረጋችሁ ባላችሁት ኃጢአት ሕሊናችሁ ሰላም አጥቶ ዘወትር ጠላት የሚከሳችሁ ፣መዳን እፈልጋለሁ ፣ መቅበዝበዝ ሰልችቶኛል የምትሉ ኑ የሚወዳችሁ ጌታ አለ ፤ ኑ ከዚህ ሁሉ የሚያስጥላችሁ አዳኝ ጌታ አለ ፣ በክንፎቹ ጥላ ስር ማደር ይሆንላችኋል ኢየሱስ ክርስቶስ ይወዳችኋል። ይህንን የቃል ኪዳን ፀሎት አምናችሁ አብረን እንፀልያለን ... በቅንጣት ሰከንድ ውስጥ የዘመናት ሸክማችሁን እግዚአብሔር ከላያችሁ ያንከባልላል።
This is at DUBAI KIDUS MICKAEL CHURCH. 2011 europian calander
This is at AFAR AWASH 40 KILO DEBRE TSION KIDIST MARIYAM CHURCH. 2010 G.C. I remember this moment, I was singing
This is my 2nd album for the season of great fasting.I was 21 years old. LYRICS & MELODY BY: D/n Gashaye Melkamu & Zemary Habtamu Shibiru
This is OMORATHE the village of DASENECH societies 900 Km aways from Addis Ababa. I went there when i was 18 years old.
This is at timket epiphany when I am in MEKANE HIWOT ABUNE GEBREMENFES KIDUS CHURCH SUNDAY SCHOOL.
This is my first Album, I was 16 years old at this time. Lyrics & Melody by M/Haddis Begashaw Desalegn Kesis Ashenafi G/Mariam Zemary Habtamu Shibiru
Address Omedla Street , Addis Ababa
Emaildnhawaz@gmail.com